የኩታበር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ስድስት ወር ከአጠቃላይ የጽ/ቤቱ  ሰራተኞች እና አጋር አካላት ጋር የ ስድስት ወር የስራ አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል፡፡

ከቀበሌ ስራ አስኪያጆች እና ከ ጽ/ቤት ሰራተኞች ጋር አጠቃላይ በስድስት ወሩ በሁሉም ቡድኖች የተከናወኑ ተግባራትን በመገምገም ጥሩ አፈጻጸም ያመጡ ሰራተኞችን የእውቅና ሰርትፊኬት መስጠት ተችሏል፡፡