የኩታበር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት የ2017ዓ.ም የስራ አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም የእቅድ ትውውቅ ተካሂዷል፡፡ የ2017ዓ.ም የስራ አፈጻጸምን ከጽህፈት ቤቱ ባለሙያወች፣ከስራ አስኪያጆች እና አጋር አካላት ጋር በመገምገም የተሰሩትን ስራወች በማበረታታት እና ያልተሰሩትን ስራወች በቀጣይ የ2018 ዓ.ም እቅድ ጋር በማካተት በማቀድ ለቀጣይ የተሻለ ስራ ለመስራት በእቅድ ትውውቁ ለይ ተገልጿል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *