Plan commission team

Vision

በ2015 ከስርዓተ ፆታ እኩልነት አኳያ የተቃኘ የወረዳዉ እድገት መሰረት የሆነ የመረጃ ፣ የዕቅድ ፣ የክትትልና ግምገማ ስርዓት ሰፍኖ ማየት ፡፡

Mission

የወረዳዉን ኢኮኖሚ ሳይንሳዊ በሆነ ጥበብ በረጅም ጊዜ ዕይታ መምራት ወረዳዊ የልማት ቅደም ተከተል በማውጣት ያለንን ውስን የማስፈጸሚያ ሀብት ውጤታማ በሆኑ የልማት ሥራዎች ላይ ተመድቦ ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ የስርዓተ ፆታ እኩልነትን ለማስፈን መስራት የወረዳዉን ህዝብ በልማት እኩል ተሳታፊና ፍትሃዊ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፈጣን መዋቅራዊ ለውጥ ማምጣት   በሂደትም ዘላቂ ልማት ማረጋገጥና ድህነትን ትርጉም ባለው ደረጃ መቀነስ፡፡

እሴቶች

በወረዳ ዘላቂ ልማትን ለማምጣት የእለት ከእለት ተግባሩን ለማከናወን በሚከተሉት እሴቶች ላይ የተመሠረተ ነው ፡፡

  1. ቅንነት
  2. የሙያ ታማኝነት፣
  3. የሕዝብ አገልጋይነት፣
  4. ብቃትና የቡድን ሥራ፣
  5. ለውጤትና ስኬት አልሞ መስራት፣
  6. ለጋራ ዕድገትና መዋቅራዊ ለውጥ መትጋት፣
  7. ለደንበኞች ዕርካታና ለሀገር ገጽታ ግንባታ መቆርቆር፣